tg-me.com/umeralfarukk/1769
Last Update:
እናታችን ዓኢሻ (ረድየላሁ አንሀ) እንዲህ ትለናለች፦
➢ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የተቀበሩት በቤታቸው ውስጥ ነበር እንዲሁም አባቷም አቡበከር (ረድየላሁ አንሁ) ከእርሳቸው ጋር አብሮ ነበር የተቀበረው። ማለትም በእናታችን ዓኢሻ ቤት ማለት ነው።
➢« ሁለቱም ሞተው ከተቀበሩ በኋላ እዛ ቤት እገባ ነበር ስገባም ሂጃቤን ባልተሟላ መልኩ ሳልለብስ ነበር
«እዚህ ቤት ውስጥ የተቀበሩት አባቴና ባሌ ናቸው ሌላ ሰው የለም» እልም ነበር።
➢በአላህ ይሁንብኝ ዑመር ኢብኑል ኸጧብ አብሯቸው ከነሱ ጋር ከተቀበረ በኋላ ግን እዛ ቦታ ላይ አንድም ቀን ሂጃቤን በትክክል ለብሼ (ፊቴን ተሸፍኜ) ቢሆን እንጂ ገብቼ አላውቅም። ምክንያቱም ዑመር ረድየላሁ አንሁ (አጅነብይ በመሆኑ) ሀያዕ አደርጋለው ። »
🙏 #Share 🙏 #Share 🙏
(አህመድ ዘግበውታል )
https://www.tg-me.com/kr/Umer Al Faruk/com.umeralfarukk
https://www.tg-me.com/kr/Umer Al Faruk/com.umeralfarukk
BY Umer Al-Faruk
![](https://photo.tg-me.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/ZTadAljQl6_YW9Ulbc-WEVFQP6Op02u8M3tGEiG0UdcwnjlYdLRfhpGPb6UauJGLsPW8w2NoqkEvw7YImx35C7L7xq-Bxg2l3SElzy6fp0jG3_aFBsxQHDQBcMsRGxEk5ujeRFIVGAMBIyZhSgnAg1sM47jh_sH2M_nQJnXFXQbACl4HkOVRXl08AvT-0C4-Mx5wTzWjsr6iMxiKALmVtNK_2gUPx-GEdEAxoZz0Goo-QblsoFCb0NuXasZK4Gwuggm6qnnW9Cpec_BN2j8AVQS_EYpbIcnT2ODDjAkPJgTh8Ol0q0AKsh1AjwuMWnl97aV9Uom101erH6cFzSh26Q.jpg)
Share with your friend now:
tg-me.com/umeralfarukk/1769